1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ለሌላ ሀገር የሚሮጡ አትሌቶች

ዓርብ፣ ነሐሴ 10 2005

ዜግነታቸዉን ቀይረዉ ለሌላ ሀገር የሚሮጡ አትሌቶችን በታላላቅ የዉድድር መድረኮች ላይ መመልከት አዲስ መሆኑ ቀርቷል። ከዚህ ቀደም በዚሁ ጉዳይ ጎልተዉ ይታዩ የነበሩ ኬንያዉያን አትሌቶች ተራዉን ለኢትዮጵያዉያኑ የለቀቁ ይመስላሉ።

https://p.dw.com/p/19RDE
ምስል Haimanot Tiruneh

በተለይም በሞስኮ በመካሄድ ላይ በሚገኘዉ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዜግነታቸዉን የቀየሩና በሌሎች ሀገራት ሰንደቅ ዓላማ ስር የሚወዳደሩ ኢትዮጵያዉያን አትሌቶች ቁጥር ከመቼዉም ጊዜ ይበልጥ ከፍተኛዉን ቁጥር መያዙን ትገልጻለች በስፍራዉ የምትገኘዉ ዘጋቢያችን ሃይማኖት ጥሩነህ። እናም ትላለች ሃይማኖት ለአትሌቶቹ ፍልሰት በርካታ ምክንያት ቢጠቀስም ጉዳዩ ግን አሳሳቢ መሆኑን ብዙዎች ይስማሙበታል። በሌላ በኩልም በርካታ ተፎካካሪ አትሌቶች ላሉዋት ሀገር በታላላቅ ዉድድር ለመካፈል ሌሎች አማራጮችን መጠቀም አለባቸዉ የሚሉ ወገኖችም መኖራቸዉን ትገልጻለች። ለዝርዝሩ ሃይማኖት

ሃይማኖት ጥሩነህ

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ