1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ለሶማሊያ ሰላም አዲስ ስልት

ሰኞ፣ ሐምሌ 19 2002

በሶማሊያ የባህር ላይ ወንበዴንዎችን ለመከላከል እና የተረጋጋች ሶማሊያን ለማነጽ የአዉሮጳዉ ኅብረት ለአገሪቱ ወታደራዊ ሥልጠና እየሰጠ ነዉ።

https://p.dw.com/p/OUz2
ምስል Bettina Rühl

ኅብረቱ እስከ መጭዉ 2011 የአዉሮጳዉያኑ ዓመት በኡጋንዳ 2000 የሶማሊያ ወታደሮችን አሰልጥኖ እንደሚጨርስ ተገልጿል። ጀርመንም እንዲሁ የሶማሊያን ወታደሮች ታሰለጥናለች። በአዉሮጳዉ ኅብረት ምክር ቤት የሶሻሊስት እንደራሴ ወ/ሮ አና ጎሜዝ የአዉሮጳዉ ኅብረት በአፍሪቃ ቀንድ የባህር ላይ ዉንብድናና በሶማሊያ እስላማዊ አክራሪዎችን ለመከላከል፤ የቀየሰዉን ስልት ማስተካከል አለበት ይላሉ። አዜብ ታደሰ ቀጣዩን ዘገባ አጠናቅራለች።

አዜብ ታደሰ /ሸዋዪ ለገሰ

ሂሩት መለሰ