ሕንፃዎችና የአደጋ ጊዜ ማምለጫ24 የካቲት 2003ሐሙስ፣ የካቲት 24 2003ሕንፃዎች ያለአደጋ ጊዜ ማምለጫ መኖሪያዎች ቢሆኑ ለኗሪዎች፤ መሥሪያ ቤት ከሆኑ በዉስጣቸዉ ለሚሠሩ ወገኖች ስጋት ናቸዉ።https://p.dw.com/p/R66wምስል APማስታወቂያበኢትዮጵያ ከሚካሄደዉ ህንፃ ግንባታ አኳያ ከግምት ሊገቡ የሚገባቸዉ ነገሮች መኖራቸዉን ባለሙያዎች አመለከቱ። አብዛኛዎቹ ዘመናዊ ህንፃዎች ሳይቀሩ ለአደጋ ጊዜ የሚሆን መዉጫ እንደሌላቸዉ የጠቆሙት እነዚህ ወገኖች በተለይ ከአምስት ፎቅ በላይ የሆኑት ህንፃዎች የግድ ይህ አገልግሎት ሊካተትባቸዉ እንደሚገባ አብራርተዋል። ዮሀንስ ገብረ እግዚአብሔር ሂሩት መለሠ