1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

መተሐራ ዉስጥ የተፈፀመዉ ግድያና ቅሬታ

ዓርብ፣ መስከረም 19 2004

ተከታዩ ዘገባ በSMS በደረሰን ጥቆማ ላይ የተመሠረተ ነዉ።ትናንት ከኢትዮጵያ የደረሰን አስተያየት ምሥራቅ ሸዋ መተሐራ ከተማ የሚኖሩ የአርባ ብሔረሠብ ተወላጆች በተከታታይ እየተገሉ ነዉ የሚል ይዘት የነበረዉ ነዉ።

https://p.dw.com/p/RoeG
ምስል AP GraphicsBank/DW

መልዕክቱ እስካለፈዉ ሳምንት ድረስ ስድስት ሰዎች ጠመንጃ በታጠጉ ሐይሎች መገደላቸዉን ይጠቁማል።መልዕክቱን መሠረት በማድረግ ሸዋዬ ለገሠና ነጋሽ መሐመድ የተለያዩ ወገኖችን አነጋግረዉ የሚከተለዉን ዘገባ አጠናቅረዋል።

ሸዋዬ ለገሰ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ