መድረክና እና ሰማያዊ ፓርቲ፤ ወቅታዊ ጉዳይ
ማክሰኞ፣ ሰኔ 21 2008ማስታወቂያ
ፓርቲዎቹ ዋና ከተማዋን ጨምሮ በዜጎች ላይ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ይፈጸማል ሲሉ ባቀረቡት አቤቱታ የየፓርቲዎቹ አባላት ላይ ብቻ ሳይሆን የሕዝቡ የዜግነት ክብር እየተነካ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።ሥለ ጉዳዩ ከመንግሥት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በኩል ማብራሪያ ለማግኘት ያደረገዉ ጥረት እንዳልተሳካለት የገለጸዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ