1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ምላዲች እና የዴን ኻጉ ፍርድ ቤት

ሰኞ፣ ግንቦት 22 2003

ዴን ኻግ ውስጥ ሲጠበቁ ብዙ ጊዜ አልፎዋል፡ የቀድሞው የቦዝንያ ሰርቢያውያን ዋና ጦር አዛዥ፡ ራትኮ ምላዲች።

https://p.dw.com/p/RQqB
ለምላዲች የድጋፍ ሰልፍምስል DW

ምላዲች በስሬብሬኒሳ እአአ በ1995ዓም ለተፈጸመው እና ስምንት ሺህ ሰዎች ለተገደሉበት ጭፍጨፋ በዩጎዝላቭያ ጦር ወንጀል ተመልካች ፍርድ ቤት ፊት ቀርበው መልስ እንዲሰጡ ቤልግሬድ የሚገኝ አንድ ፍርድ ቤት ሰሞኑን ወስኖዋል። የምላዲች ጠበቆች በዚሁ ውሳኔ አንጻር ይግባኝ ማመልከቻ ለማስገባት አስበዋል። በሰርቢያ ብዙ የምላዲች ደጋፊዎች በፍርድ ቤቱ ውሳኔ አንጻር ተቃውሞ በማሰማት ላይ ሲሆኑ፡ የዶይቸ ቬለ ባልደረባ ዮርግ ፓስ እንድሚለው፣ እነርሱ ምላዲችን እንደ ወንጀለኛ ሳይሆን እንደአርበኛ ነው የሚመለከቱዋቸው።

ዮርግ ፓስ
አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ