ምርጫ በግሪክ አገር፣ እንዲሁም፣ የጀርመን ሙያተኞች ማኅበር 60ኛ ዓመት ፣28 መስከረም 2002ሐሙስ፣ መስከረም 28 2002በዛሬው ሳምንታዊ አውሮፓና ጀርመን ዝግጅት፣ የብራሰልሱ ዘጋቢአችን ፣ገበያው ንጉሤ፣ በቅርቡ፣ በግሪክ አገር ስለተካሄደው ምርጫና ሶሺያል ዴሞክራቶች ማሸነፋቸው፣https://p.dw.com/p/K2Kyበምርጫ ያሸነፉት አዲሱ የግሪክ ሶሺያሊስት ጠ/ሚንስትር ጆርጅ ፓፓንድርው፣ ትናንት በቤተ-መንግሥት በተካሄደ የሥልጣን ርክክብ ሥነ ሥርዓት፣ እጃቸውን መጽሐፍ ቅዱስ ላይ በማሳረፍ ቃለ-መሃላ ሲፈጽሙ፣ምስል APማስታወቂያበአገር ውስጥና በውጭም ያለውን እንድምታ የሚዳስስ ሲሆን፣ የበርሊኑ ይልማ ኃ/ሚካኤል ደግሞ፣ ከ 2ኛው የዓለም ጦርነት ፍጻሜ በኋላ፣ እ ጎ አ በ 1949 ዓ ም፣ የተቋቋመውን የጀርመን የሙያተኞች ማኅበር የ 60 ዓመት ጉዞ ይቃኛል። ገበያው ንጉሤ፣ ይልማ ኃ/ሚካኤል፣ አዜብ ታደሰ፣ ተክሌ የኋላ፣