1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ምስራቅ እየሩሳሌም የጋራ ዋና ከተማ

ረቡዕ፣ ኅዳር 30 2002

የአዉሮጳ ኅብረት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ትናንት ባካሄደዉ መደበኛ ስብሰባ የምስራቅ እየሩሳሌም ሁኔታ ያሳሰበዉ መሆኑን ገለፀ።

https://p.dw.com/p/KyJa
ምስራቅ እየሩሳሌም በከፊልምስል picture-alliance/ dpa

እስራኤል እየሩሳሌምን ለፍልስጤም ማጋራት እንዳለባትና በሰላሙ ድርድር አማካኝነትም ወደፊት ከተማዋ የሁለቱም ዋና ከተማ መሆን እንደሚገባ አስታዉቋል። ከብራስልስ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴ ዘገባ አለዉ፤

ገበያዉ ንጉሴ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ