1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሥልጣን የማይጠግቡ አየፍሪቃ መሪዎች

ሐሙስ፣ ሐምሌ 2 2007

አንዳንድ የአፍሪቃ መሪዎች ከ20 እና 30 ዓመታት በላይ በሥልጣን መቆየታቸው አልበቃ ብሏቸው የየሀገራቸውን ሕገ-መንግሥት ለመቀየር ሲጥሩ፤ በዚህ ሰበብም ገሚሱ ዳግም ላይነሳ ተንኮታክቶ ሲወድቅ ታይቷል።

https://p.dw.com/p/1Fw13
Denis Sassou Nguesso Kongo Präsident Francois Hollande
ምስል picture-alliance/dpa/E. Laurent

[No title]

አንዳንድ የአፍሪቃ መሪዎች ሥልጣን ላይ ለዘመናት የሙጢኝ ሲሉ ይስተዋላል። ለአብነት ያኽል የኮንጎ ብራዛቪል ፕሬዚዳንት የ72 ዓመቱ አዛውንት ዴኒስ ሳሱዎ ንጉዌሦ ከ30 ዓመት የግዛት ዘመን በኋላ በጀመሩት ለመቀጠል ቆርጠው ተነስተዋል። የቡሩንዲው ፕሬዚዳንት ፒዬር ንኩሩንዚዛም ለሦስተኛ የሥልጣን ዘመን ለመወዳደር መነሳታቸው ከፍተኛ ውዝግብ አስነስቷል። ሥልጣን እና የአፍሪቃ መሪዎች በሚመለከት የዶቼ ቬለዋ ሽቴፋኒ ዱክሽታይን የጻፈችዉን ይልማ ኃይለሚካኤል እንደሚከተለው ያቀርበዋል።

ይልማ ኃይለሚካኤል
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ነጋሽ መሐመድ