1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሰማያዊ ፓርቲና ሰላማዊ ሰልፎቹ

ሰኞ፣ መጋቢት 21 2007

ሰማያዊ ፓርቲ፣ ትናንት በ 15 የተለያዩ ከተሞች ሊያካሂድ ያሰበውን ሰላማዊ ሰልፍ ከ 4 ከተሞች በስተቀር በፖሊስ መደናቀፉን የፓርቲው ሊቀመንበር ገለጡ። አዲስ አበባ የተጠራዉ ሰልፍ በታቀደዉ መንገድ መሄድ ባለ መቻሉ ተቃዉሞ ሰልፉ ከጽ/ቤቱ ብዙም ሳይርቅ መደረጉ ተመልክቶአል

https://p.dw.com/p/1Ezgq
Blue party Demo in Addis Abeba
ምስል DW/Y. G/Egziabher

በአዲስ አበባ ሊካሄድ የታቀደውም፤ ሰልፈኞቹ፤ ከካዛንቺስ ከሚገኘው ጽ/ቤታቸው ተነሥተው በአራት ኪሎ በኩል «ወደ ቤል ኤር» ሜዳ ለማምራት ሲንቀሳቀሱ፣ፖሊስ፣ «ባልተፈቀደላችሁ የጉዞ መሥመር መጓዝ አትችሉም በማለቱ ፤ እዚያው ፓርቲው ጽ/ቤት አጠገብ ሰልፉ ተጠናቅቋል።


ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር


ተክሌ የኋላ
ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ