1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሰማያዊ ፓርቲና በፖሊስ የተገታው ሰላማዊ ሰልፉ፣

ሰኞ፣ መስከረም 13 2006

ሰማያዊ ፓርቲ ፣ በአቅዱ መሠረት ፣ ትናንት በመስቀል አደባባይ ሊያካሂደው የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ በፖሊስ እርምጃ መደናቀፉ ተነገረ።

https://p.dw.com/p/19miC
Demonstration der Semayawi-Partei ("Blaue Partei"), 22.09.2013 Addis Ababa, Äthiopien Thema: Die junge Semayawi-Partei hat sich an die Spitze der Potestbewegung in Addis Ababa gesetzt. *** Copyright: DW/September 2013
ምስል DW

ሁኔታውን የተከታተለው ዘጋቢአችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር እንደገለጸው፤ ሰልፈኞቹ፤ ወደ መስቀል አደባባይ እንዳይኼዱ በፖሊስ በመከልከላቸው፤ ሰልፉ የተከናወነው በፓርቲው ጽ/ቤት ግቢ ነበር።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ተክሌ የኋላ