ሳውዲና ኢትዮጵያ የተፈራረሙት የኮንትራት ሠራተኞች ውል 19 ሚያዝያ 2004ዓርብ፣ ሚያዝያ 19 2004ሳውዲ ዐረቢያ 45,000 ኢትዮጵያውያንን በኮንትራት ሠራተኝነት ወደ ሀገርዋ ለመቀበል ከኢትዮጵያ ጋ ባለፈው ወር አንድ ስምምነት መፈራረምዋ ይታወሳል።https://p.dw.com/p/14kyCጂዳምስል APማስታወቂያ የሁለቱ ሀገሮች የተፈራረሙትን ውል ዝርዝር ይዘት በተመለከተ የጄዳው ወኪላችን ነቢዩ ሲራክ በዚያው ያነጋገራቸው የኢትዮጵያ ቆንስል ምክትል ኃላፊ ኑረዲን ሙስጠፋ ሰፋ ያለ ማብራሪያ ሰጥተዋል። ነቢዩ ሲራክ አርያም ተክሌ