1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሳውዲና ኢትዮጵያ የተፈራረሙት የኮንትራት ሠራተኞች ውል

ዓርብ፣ ሚያዝያ 19 2004

ሳውዲ ዐረቢያ 45,000 ኢትዮጵያውያንን በኮንትራት ሠራተኝነት ወደ ሀገርዋ ለመቀበል ከኢትዮጵያ ጋ ባለፈው ወር አንድ ስምምነት መፈራረምዋ ይታወሳል።

https://p.dw.com/p/14kyC
Kingdom Tower, World's Tallest Building, to Begin Construction in Jeddah, Saudi Arabia. (PRNewsFoto/Kingdom Holding Company) THIS CONTENT IS PROVIDED BY PRNewsfoto and is for EDITORIAL USE ONLY**
ጂዳምስል AP



የሁለቱ ሀገሮች የተፈራረሙትን ውል ዝርዝር ይዘት በተመለከተ የጄዳው ወኪላችን ነቢዩ ሲራክ በዚያው ያነጋገራቸው የኢትዮጵያ ቆንስል ምክትል ኃላፊ ኑረዲን ሙስጠፋ ሰፋ ያለ ማብራሪያ ሰጥተዋል።

ነቢዩ ሲራክ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ