1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሳዲቅ ካን የመጀመሪያው ሙስሊም የለንደን ከንቲባ

ሰኞ፣ ግንቦት 1 2008

ሙስሊሙ የሌበር ፓርቲ አባል ሳዲቅ ክሃን እንዳይመረጡ ከተቀናቃኞቻቸው በተለይም ከወግ አጥባቂ ፓርቲ አመራርና አባላት ዘንድ ከፍተኛ የስም ማጥፋት ዘመቻ ሲካሄድባቸው ቆይቷል ።

https://p.dw.com/p/1Iker
London Bürgermeister Sadiq Khan
ምስል picture-alliance/AP Photo/K. Wigglesworth

[No title]



ባለፈው ሀሙስ ለለንደን ከንቲባነት በተካሄደ ምርጫ ያሸነፉት የመጀመሪያው ሙስሊም ከንቲባ ርሳቸውና ቤተሰባቸው ያገኙትን እድል ሁሉም የለንደን ነዋሪ እንዲያገኝ እንደሚሹ አስታወቁ ። ከፓኪስታን ስደተኛ ቤተሰብ ለንደን ተወልደው ያደጉት ሙስሊሙ የሌበር ፓርቲ አባል ሳዲቅ ን እንዳይመረጡ ከተቀናቃኞቻቸው በተለይም ከወግ አጥባቂ ፓርቲ አመራርና አባላት ዘንድ ከፍተኛ የስም ማጥፋት ዘመቻ ሲካሄድባቸው ቆይቷል። የለንደኑ ወኪላችን እንደዘገበው ይህ በዘርና በሃይማኖት ላይ ያተኮረው ዘመቻ ቅሬታን አስከትሏል ።

ድልነሳ ጌታነህ

ኂሩት መለሰ

አዜብ ታደሰ