1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ስዑዲ የታሰሩት ኢትዮጵያዉያን ጉዳይ

ዓርብ፣ ጥር 25 2004

በአሜሪካን የሚኖሩ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አባላት፤ ዓለም ዓቀፉ የክርስቲያኖች መብት ተሟጋች ተቋምና ዓለም ዓቀፉ የመብት ተሟጋች ሂዉማን ናይትስ ዎች ታሳሪዎቹን ለማስፈታት የየበኩላቸዉን ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛሉ። በተለይ በሴቶቹ ታሳሪዎች ላይ ከፍተኛ የፆታ ጥቃት መፈጸሙ ተገልጿል።

https://p.dw.com/p/13wgb
ምስል Fotolia/Christian Pedant


በስዑዲ አረቢያ በእስር ላይ የሚገኙ 35 ኢትዮጵያዉያን ባስቸኳይ እንዲፈቱ ጥሪ ቀረበ። በአሜሪካን የሚኖሩ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አባላት፤ ዓለም ዓቀፉ የክርስቲያኖች መብት ተሟጋች ተቋምና ዓለም ዓቀፉ የመብት ተሟጋች ሂዉማን ናይትስ ዎች ታሳሪዎቹን ለማስፈታት የየበኩላቸዉን ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛሉ። በተለይ በሴቶቹ ታሳሪዎች ላይ ከፍተኛ የፆታ ጥቃት መፈጸሙ ተገልጿል።
ከዋሽንግተን አበበ ፈለቀ ዘገባ አድርሶናል፤

አበበ ፈለቀ

ሸዋዬ ለገሰ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ