1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ስደተኞችን የሚመለከተው የአውሮፓ መርሕ

ዓርብ፣ ታኅሣሥ 3 2007

ከአፍሪቃና ከመካከለኛው ምሥራቅ፣ በጀልባ ፤ ባህር አቋርጠው አውሮፓ ለመግባት የሚሞክሩ ስደተኞች ቁጥር በየጊዜው በመናር ላይ ነው። ቁጥራቸው የሚያመዝነው የአፍሪቃ ስደተኞች መሆናቸውም ይነገራል። የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን

https://p.dw.com/p/1E2nt
ምስል picture-alliance/dpa/Italian Navy/Handout

ያቀረበው ጥናት ያስረዳል። ዘንድሮ ሁለት ሺ ናቸው፣ አውሮፓ ጠረፍ ለመድረስ የቻሉት ፤ ከ 3ሺ እስከ 5 ሺ ገደማ የሚሆኑት የባህር ሰለባዎች ሆነዋል። የአውሮፓ ሕብረት፣ የስደተኞቹን ጉዳይ በተመለከተ መላ ለመሻት ብራሰልስ ውስጥ መምከሩ አልቀረም። ማን፤ ምንያህል ስደተኞችን ተቀብሎ ያስተናግድ ? በሚለው ጥያቄ ክርክር መነሳቱ አልቀረም። የመፍትሔ ሐሳቦች መሰንዘራቸውም ታውቋል።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል/በርንት ሪገርት

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ