1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ስፖርት

ሰኞ፣ ጥር 12 2006

ባለፈው ሰኞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋልያ ፣ ከሊቢያ አቻው ጋር ባደረገው ጨዋታ ሁለት ለባዶ ከተሸነፈ በኋላ ያለ ምንም ነጥብ በሁለት የግብ እጣ ከምድቡ የመጨረሻውን ደረጃ ይዞ ይገኛል።

https://p.dw.com/p/1AtzM
Bildergalerie Africa Cup of Nations Äthiopien
ምስል Getty Images/AFP

ብሔራዊ ቡድኑ ከኮንጎ ብራዛቢል ጋር ፤ ባደረገዉ ግጥሚያ አንድ ለባዶ ተሸንፏል ። በዛሬው ስፖርት ስለ ኢትዮጵያ ብሄራዊ የእግር ኳስ ተጫዋች ጥንካሬ የተሰጠ አስተያየት እንዲሁም የአዉስትሪልያው የሜዳ ቴኒስ ውድድር እና የኢንግሊዝ የእግር ኳስ ጨዋታ ውጤቶችንም አካተናል ።የለንደንዋ ዘጋቢያችን ሃና ደምሴ አጠናቅራዋለች።


ሃና ደምሴ
አዜብ ታደሰ
ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ