1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሶማሊያ ሠላምና የአፍሪቃ ሕብረት

ሐሙስ፣ ጥር 24 2004

በሶማሊያ የአፍሪቃ ሕብረት ልዩ መልዕክተኛ ዲያራ ቡቡበከር እንዳሉት አሸባብ ባለፈዉ አመት ማብቂያ የሶማሊያ የሽግግር መንግሥት ጦር፥ የአፍሪቃ ሕብረት ሠራዊት፥ የኢትዮጵያና የኬንያ ወታደሮች በሰወስት ግንባር የሚወጉት የሶማሊያ አክራሪ ሸማቂ ቡድን አሸባብ

https://p.dw.com/p/13w1z
Kenyan military board a truck headed to Somalia, near Liboi at the border with Somalia in Kenya, Tuesday, Oct. 18, 2011. Kenya said its launch of military operations into southern Somalia against al-Shabab militants was in response to the kidnappings of four Europeans over the last six weeks, though military analysts suspect that Kenya had prepared the invasion before the abductions. (ddp images/AP Photo)
የኬንያ ጦርምስል dapd

እየተሸነፈ መሆኑን አንድ የአፍሪቃ ሕብረት ባለሥልጣን አስታወቁ። በሶማሊያ የአፍሪቃ ሕብረት ልዩ መልዕክተኛ ዲያራ ቡቡበከር እንዳሉት አሸባብ ባለፈዉ አመት ማብቂያ ከርዕሠ-ከተማ መቃዲሾ ለቅቆ ከወጣ በሕዋላ ዳግም ማንሰራራት አልቻለም።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ሐ/ጊዮርጊስእንደዘገበዉ የአፍሪቃ ሕብረት ባለሥልጣናት አሸባብ በመንፈቅ እድሜ ሙሉ በሙሉ ይጠፋል ብለዉ ያምናሉ።ዝር ዝሩ እነሆ።

ጌታቸዉ ተድላ ሐ/ጊዮርጊስ

ነጋሽ መሐመድ

ተክሌ የኌላ