ሶማልያ እና የሀይማኖት መሪዎች ምክክር በዳሬሰላም17 ጥር 1999ሐሙስ፣ ጥር 17 1999የጀርመን ወንጌላዊት ቤተ ክርስትያን ግብረ ሠናይ ድርጅት ቭሮት ፊውር ዲ ቬልት እና የካቶሊካዊት ቤተ ክርስትያን አቻው ዲያኮኒ በሶማልያ ሰላም ለማውረድ የአፍሪቃ አብያተ ክርስትያን የጀመሩትን ጥረት ይደግፋሉ። በዚህም የተነሳ፡ ከአፍሪቃውያኑ ጋር ባንድነት ለፊታችን ጥር ሀያ ስድስትና ሀያ ሰባት በሶማልያ ጉዳይ ላይ የሚወያይ አንድ ምክር አዘጋጅተዋል። ስለ ስብሰባው አርያም ተክሌ የቭሮት ፊውር ዲ ቬልት ዋና አስተዳዳሪ ወይዘሮ ኮርኔሊያ ፊልክሩግን በስልክhttps://p.dw.com/p/E0Ysየቭሮት ፊውር ዲ ቬልት መለያ ምልክትማስታወቂያአነጋግራቸዋለች።