1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሶሪያና የውክልናው ጦርነት፣

ሐሙስ፣ ግንቦት 22 2005

በሶሪያ ተደራራቢ ውዝግቦች ናቸው የተከሰቱት። በፈላጭ ቆራጩ አገዛዝና በተቃውሞው ወገን መካከል ፣ የእርስ በርሱ ጦርነት ከተጀመረ ከ ሁለት ዓመት በላይ ሆኗል። ሌሎች በተለያዩ ምክንያቶች ጣልቃ መግባት ከጀመሩም ከራርሟል። ጣልቃ የገቡት ክፍሎች፤

https://p.dw.com/p/18hWr
ምስል picture-alliance/AP Images

ጦርነቱ አካባቢያዊ መልክ እንዲያዝና ዓለም አቀፍ ተጽእኖም እንዲያጅበው በማድረግ ላይ ናቸው። ከምዕራባውያን ሃገራት ፤ ሩሲያና ቱርክ ሌላ፤ በተለይ ኢራን ፤ ስዑዲ ዐረቢያና ቐጠር ሶሪያ ውስጥ በትንንቅ ላይ ያሉ ነው የሚመስሉት። ሦስቱ መንግሥታት ፤ ሶሪያ ውስጥ የቅክልና ጦርነት ነው በማካኼድ ላይ የሚገኙት። ይህን የሚያደርጉትም ፤ በዚያ አካባቢ የተሰሚነቱን ዕድል ለማግኘትም ሆነ የመሪነቱን ቦታ ለመያዝ ነው።

ተክሌ የኋላ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ