1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

„ ሶሪያ ከአሳድ በኋላ“ የበርሊኑ ጉባኤ

ረቡዕ፣ ነሐሴ 23 2004

የሶሪያው ግጭት ተባብሶ በቀጠለበት በአሁኑ ወቅት በርሊን ውስጥ ሲመክሩ የቆዩት የሶሪያ መንግሥት ተቃዋሚዎች ሶሪያ ከአሳድ በኋላ የሚል አንድ ሰነድ ይፋ አድርገዋል ። ከ 6 ወራት ውይይት በኋላ ትናንት የወጣው የዚህ ሰነድ አላማም

https://p.dw.com/p/15zVf
Berlin/ Hozan Ibrahim (v.l.), Sprecher des Netzwerks Local Coordination Committees of Syria (LCCs) und Mitglied im Generalsekretariat des Syrian National Councils, Ferhad Ahma, Mitglied des Syrischen Nationalrates und der Partei Buendnis 90/Die Gruenen, Elias Perabo, Initiator des Projektes "Adopt a Revolution â?? den syrischen Fruehling unterstuetzen", und Amer Al Neser, Sprecher des Buendnisses "Syrian Revolution General Comission" (SRGC), sitzen am Mittwoch (04.01.12) in Berlin bei der Pressekonferenz "Zehn Monate Aufstand in Syrien" auf dem Podium. Ahma war in der Nacht zum zweiten Weihnachtsfeiertag (26.12.11) von zwei Maennern, die sich als Polizisten ausgaben, in seiner Wohnung in Mitte ueberfallen und zusammengeschlagen worden. (zu dapd-Text) Foto: Maja Hitij/dapd
ምስል dapd

የሶሪያው ግጭት ተባብሶ በቀጠለበት በአሁኑ ወቅት በርሊን ውስጥ ሲመክሩ የቆዩት የሶሪያ መንግሥት ተቃዋሚዎች ሶሪያ ከአሳድ በኋላ የሚል አንድ ሰነድ ይፋ አድርገዋል ። ከ 6 ወራት ውይይት በኋላ ትናንት የወጣው የዚህ ሰነድ አላማም በሶሪያ የህግ የበላይነት በሰላማዊ መንገድ እንዲሰፍን መርዳት መሆኑን ጉባኤተኞቹ አስታውቀዋል ። የጉባኤው ተካፋዮች አለም ዓቀፉ ምህበረሰብ የሶሪያውን ፕሬዝዳንት የበሽር አል አሳድን የአንድ ፓርቲ አገዛዝ ስርዓት ለመጣል ተጨማሪ እገዛ እንዲያደርግላቸው ጠይቀዋል ። ዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ የተቃዋሚዎቹን ጅምር በማድነቅ አስተያየቱን ሰጥቷል ። ዝርዝሩን ይልማ ኃይለ ሚካኤል አዘጋጅቶታል ።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ