ሶርያ ተቃዉሞ እና የኃይል ርምጃ
ረቡዕ፣ ሚያዝያ 26 2003ማስታወቂያ
ሆኖም የፕሬዝደንት ባሽር አልአሳድ መንግስት በአገሬ ጉዳይ ጣልቃ አትግቡ በሚል በድርጊቱ ገፍቶበታል፤ በዚህ ርምጃዉም አመፅ ከተነሳ አንስቶ ከአምስት መቶ በላይ ዜጎች ህይወታቸዉን ማጣታቸዉ በሺዎች የሚቆጠሩት ደግሞ መቁሰል መታሰራቸዉ፤ እንዲሁም አንዳንዶች የደረሱበት እንዳልታወቀ እየተነገረ ነዉ። ሌሎች በሺዎች የተቆጠሩ ደግሞ ወደጎረቤት ሊባኖስ ለስደት መዳረጋቸዉ ተሰምቷል።
ነብዩ ሲራክ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ