1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ቃለ ምልልስ ከደቡብ ሱዳን አምባሳደር ጋር

ረቡዕ፣ ግንቦት 10 2008

አምባሳደሩ ታግተው ከተወሰዱት ህፃናት መካከል በሁለቱ ሃገራት የጋራ ጥረት የተወሰኑት ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውን ተናግረው የተቀሩትን ለማስመለስ ደግሞ አሰሳው መቀጠሉን አስታውቀዋል ።

https://p.dw.com/p/1Iq6G
Äthiopien, Massaker in der Region Gambela
ምስል DW/Y. Gebregziabeher

[No title]

በኢትዮጵያ የደቡብ ሱዳን አምባሳደር ጀምስ ፒትያ ሞርገን የኢትዮጵያ እና የደቡብ ሱዳን ግንኙነት ይበልጥ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቁ ። የሹመት ደብዳቤያቸው በቅርቡ ያቀረቡት አዲሱ አምባሳደር ለዶቼቬለ በሰጡት ቃለ ምልልስ ከደቡብ ሱዳን ተሽግረው ጋምቤላ በገቡ ታጣቂዎች ከሳምንታት በፊት የተፈፀመውን ግድያ እገታ እና ዘረፋ አውግዘዋል ። አምባሳደሩ በዚሁ ጥቃት ታግተው ከተወሰዱት ህፃናት መካከል በሁለቱ ሃገራት የጋራ ጥረት የተወሰኑት ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውን ተናግረው የተቀሩትን ለማስመለስ ደግሞ አሰሳው መቀጠሉን አስታውቀዋል ። ያነጋገራቸው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝር ዘገባ አለው ።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ኂሩት መለሰ

ሸዋዬ ለገሠ