1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በሙኒክ ኦሎምፒክ የተገደሉት እስራኤላውያን መታሰቢያ

ረቡዕ፣ ነሐሴ 30 2004

በሚኒክ ከተማ ይካሄድ በነበረው የኦሎምፒክ ውድድር ተሳታፊ በነበሩ የእስራኤል ስፖርተኞች ላይ በታጣቂ ፍልስጤማውያን በተሰነዘረ ጥቃት 11 ስፖርተኞች የተገደሉበት 40ኛ አመት ዛሬ በጀርመን ታስቧል ። ከሙኒክ በስተምእራብ በሚገኘው ፍዩርስተንፌልድብሩክ የአየር ኃይል ጦር ሰፈር የጥቃቱ ሰለባዎች ታስበዋል።

https://p.dw.com/p/16411
Israel's Vice Prime Minister Silvan Shalom and relatives of the victims of the eleven members of the Israeli Olympic team who were killed in an attack by the radical Palestinian group Black September, light candles at the air force base in Fuerstenfeldbruck September 5, 2012. The air force base was the site of the denouement of the Munich Massacre during the 1972 Summer Olympics. Nine Israeli hostages and eight Black September terrorists were killed in a failed police raid after they were flown to the base from the Olympic Village via helicopter. REUTERS/Michael Dalder (GERMANY - Tags: POLITICS SPORT OLYMPICS CIVIL UNREST)
የሠለቦቹ መታሰቢያምስል Reuters

በደቡብ ጀርመኑ የሚኒክ ከተማ ይካሄድ በነበረው የኦሎምፒክ ውድድር ተሳታፊ በነበሩ የእስራኤል ስፖርተኞች ላይ በታጣቂ ፍልስጤማውያን በተሰነዘረ ጥቃት 11 ስፖርተኞች የተገደሉበት 40ኛ አመት ዛሬ በጀርመን ታስቧል ። በተለይም አደጋው በደረሰበት ከሙኒክ በስተምእራብ በሚገኘው ፍዩርስተንፌልድብሩክ የአየር ኃይል ጦር ሰፈር የጥቃቱ ሰለባዎች ቤተሰቦችና ከአደጋው የተረፉ ሰዎች እንዲሁም የጀርመንና የእስራኤል ፖለቲከኞች በተገኙበት ልዩ የመታሰቢያ ስነ ስርአት ተካሂዷል ። ቀጣዩ ዘገባ የዛሬ 40 አመት በእስራኤላውያን ላይ የተፈፀመውን ግድያ ወደ ኋላ መለስ ብሎ ያስታውሳል ።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ