1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በርሊን፤ ዓለም ዓቀፉ የቱሪዝም ትርዒት

ማክሰኞ፣ መጋቢት 2 2006

ባለፈው ሳምንት የተከፈተዉ በርሊን ላይ የተካሄደዉ ትልቁ የዓለም ዓቀፍ የቱሪዝም ድርጅቶች ትርኢት ለተሳታፊዎቹ ጥሩ ዉጤት አስገኝቶ መጠናቀቁን የበርሊኑ ወኪላችን በላከዉ ዘገባ ጠቅሷል።

https://p.dw.com/p/1BNVa
Bildergalerie internationale Tourismus Börse (ITB) Berlin 2014
ምስል DW/H. Driouich

እንደዘገባዉ ካለፈዉ ዓመት ጋ ሲነፃፀር በአራት ከመቶ እጅግ አድርጎ በብዙ ቢሊዮን የሚቆጠሩ ዉሎችን ተወካይ ድርጅቶች ተፈራርመዉም ተለያይተዋል። በትርኢቱ ላይ የኢትዮጵያ ቱሪስት ድርጅት ባለስልጣን ወኪሎች ተሳትፈዋል፤ በስፍዉ ተገኝቶ ዝግጅቱን የጎበኘዉ የብሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል ከተሳታፊዎቹ አንዳንዶቹን በማነጋገር ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ይልማ ኃይለሚካኤል

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ