በሳዉዲ የኢትዮጵያዉያን ሁኔታ
ረቡዕ፣ ጥር 28 2006ማስታወቂያ
ኢትዮጵያዉያኑን በሚመለከት መንግስት በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩትን ወደሀገር መመለሱ ተነግሯል፤ ይህም ሆኖ አሁንም ግን እዚያ የሚገኙት ወገኖች ቁጥር ቀላል እንዳልሆነ ነዉ የሚገመተዉ። ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ደግሞ ወደሀገር ከተመለሱ በኋላ ዳግም በየመንም ሆነ በሌላ መንገድ ወደዚያዉ ለመግባት የሚሞክሩ መኖራቸዉ እየተሰማ ነዉ። የጅዳዉ ዘጋቢያን ነብዩ ሲራክን ስቱዲዮ ከመግባቴ አስቀድሜ በስልክ ከሰሞኑ ሁኔታዉ በምን ደረጃ እንደሚገኝ እንዲገልፅልን ጠይቄዋለሁ፤
ነብዩ ሲራክ
ሸዋዬ ለገሠ
ተክሌ የኋላ