1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በሳዉዲ የኢትዮጵያውን ስቃይ ያስነሳዉ ተቃዉሞ

ዓርብ፣ ኅዳር 13 2006

ሕጋዊ ፈቃድ በሌላቸው ኢትዮጵያውን ላይ የሚደርሰውን ችግር እና ጥቃት በመቃወም በተለያዩ ሀገራት ሰሞኑን የተቃውሞ ሰልፍ ሲካሄዱ ሰንብተዋል። ዛሬም በበርሊን እና በፓሪስ የሚገኙ ዜጎች አደባባይ ወጥተዋል።

https://p.dw.com/p/1AM4m
Titel: Äthiopien - Demonstration in Paris Thema: Äthiopien - Protest gegen Saudi Arabiens Aktion gegen Einwanderer aus Äthiopien Autor/Copyright: Haimanot Tiruneh Torode (Paris Korri.) 21.11.2013 Schlagworte:Äthiopien, Demonstration, Addis Abeba, Saudi Arabien, Einwanderer, Paris
ምስል DW/H. T. Torode

ሳዉድ አረቢያ በሚገኙ ዜጎች ላይ የሚፈፀመዉን ጥቃት በመቃወም ከመላ ጀርመን የተሰባሰቡ በርካታ ኢትዮጵያውያን ዛሬ በበርሊን ከተማ ሰልፍ አካሄዱሰልፈኞቹ የሳውዲ መንግሥት የወሰደውን ርምጃ የሚያወግዙ መፈክሮች በማሰማት ርምጃው እንዲያበቃ ጠይቀዋል። ከሰልፉ አዘጋጂዎች መካከል አንዱ የሆኑትን አቶ በላይነህ ተሾመን ስለሰልፉ በስልክ አነጋግሬያቸዋለሁ። የፓሪሱንም ሰልፍ ወኪላችን ሀይማኖት ጥሩነህ ተከታትላዋለች።

ሃይማኖት ጥሩነህ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ