1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በሳዑዲ ዓረቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጥያቄ

ሰኞ፣ ኅዳር 12 2009

በሳዑዲ ዓረቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን በራሳቸውም ሆነ በሀገራቸው ላይ አሉ ያሉዋቸውን ችግሮች መንግስት መፍትሄ እንዲሰጥ ጥሪ አቀረቡ፡፡

https://p.dw.com/p/2T1xH
Äthiopischer Premier Hailemariam Desalegen und Verteidigungsminister Siraj Fegessa zu Besuch im wichtigen Markt Saudi-Arabien
ምስል DW/S. Shibru

MMT (Beri Riyadh)Ethiopians in Saudi Arabia met with Defense Minister Siraj F - MP3-Stereo

 በሳዑዲ ዓረቢያ የሚኖሩ የኢትዮጵያዊያን ማኅበር ተወካዮች የኃይማኖት አባቶች እና የሀገር ሽማግሌዎች ከሀገር መከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ሲራጅ ፈጌሳ ጋር በተለያዩ ወቅታዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡  በሳዑዲ አረቢያ የሥራ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ በሪያድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ቅጥር ሊካሄድ ተይዞ የነበረው መርኃ ግብር ላይ ለመገኘት ፋታ በማጣታቸው ውይይቱን መከላከያ ሚኒስትር ሲራጅ ፈጌሳ መምራታቸዉን ፤ የሪያዱ ወኪላችን ስለሺ ሽብሩ የላከልን ዘገባ ያመለክታል።

 

ስለሺ ሽብሩ

እሸቴ በቀለ

አዜብ ታደሰ