1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በሶማሊያ የፖለቲካ ሂደት የአሜሪካን ሚና

ሐሙስ፣ መስከረም 24 2005

የሶማሊያ አምባሳደር የሶማሊያን ደህንነት ለማስጠበቅ የሚያስችለውን አስፈላጊውን እርዳታና ድጋፍ ለመቀበል ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላቸው ገልፀዋል ። የሶማሊያን ጉዳይ የሚከታተሉ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር ደግሞ አሜሪካ በሶማሊያ ሰላምና መረጋጋት እንዲኖር የምትፈልገው ለራሷ ደህንነትና ጥቅም ስትል ነው ብለዋል ።

https://p.dw.com/p/16JwA
FILE - In this Wednesday, Dec. 14, 2011 file photo, two Kenyan army soldiers shield themselves from the downdraft of a Kenyan air force helicopter as it flies away from their base near the seaside town of Bur Garbo, Somalia. Kenya's military said Friday, Sept. 28, 2012 that its troops attacked Kismayo, the last remaining port city held by al-Qaida-linked al-Shabab insurgents in Somalia, during an overnight attack involving a beach landing. (Foto:Ben Curtis, File/AP/dapd).
ምስል AP

የአሜሪካን መንግሥት ሶማሊያ ራሱን የቻለ የመከላከያ ሠራዊት እንዲኖራት ለማድረግ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደምትሰጥ አስታወቀ ። በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሶማሊያ አምባሳደር በበኩላቸው የሶማሊያን ደህንነት ለማስጠበቅ የሚያስችለውን አስፈላጊውን እርዳታና ድጋፍ ለመቀበል ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላቸው ገልፀዋል ። የሶማሊያን ጉዳይ የሚከታተሉ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር ደግሞ አሜሪካ በሶማሊያ ሰላምና መረጋጋት እንዲኖር የምትፈልገው ለራሷ ደህንነትና ጥቅም ስትል ነው ብለዋል ። የዋሽንግተን ዲሲው ዘጋቢያችን አበበ ፈለቀ ቀጣዩን ዘገና ልኮልናል ።

አበበ ፈለቀ

ሂሩት መለሰ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ