1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በሶርያ የተጠናከረው የርስ በርስ ጦርነት

ሰኞ፣ ነሐሴ 21 2004

ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ከዋና ከተማዋ ከደማስቆ አጎራባች የምትገኘው የዳርያ ከተማ ቢያንስ የ320 ሰዎች አስክሬን መገኘቱን የአረቡ አለምና አለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ለጉዳዩ ትኩረት በመስጠት በመዘገብ ላይ ናቸው ፡፡

https://p.dw.com/p/15xes
In this Sunday, Aug. 5, 2012 file photo, Fatoum Obeid, 50, stands in a pile of trash left by Syrian soldiers who occupied her home in Atarib, Syria. As Syria's rebels gain ground across the country, the fighters are trying to win the hearts and minds of their countrymen and the international community -- capturing army diesel trucks to give to impoverished villagers, working to restore damaged power lines and smuggling in foreign journalists. (AP Photo/Ben Hubbard, File)
ምስል dapd

ብዙዎቹም ጭንቅላታቸው ላይ በጥይት ተመተው እንደተገደሉ ነው የሚሰማው። የሶሪያ መንግስት ነጻ የመገናኛ ብዙሃን ወደ ቦታው እንዳይሄዱ በመከልከሉ የተባለውን ጭፍጨፋ ከነጻ ምንጭ ለማረጋገጥ ከባድ አድርጎታል።
በትናንትናው ዕለት በችግሩ ዙሪያ የተጠየቁት የአረብ ሊግ የበላይ ሃላፊ ነቢል አል አረቢ ሁከቱ ከከባድ ሁከት ወደ አስከፊ ፍጅት መሸጋገሩን በመግለፅ፤ አረብ ሊግ ከአዲስ የመንግስታቱ ልዩ ልኡክ እና ከአለም አቀፉ ማህበረሰብ ጋር ችግሩን ለመፍታት የተቻለውን ሁሉ በማድረግ ላይ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ነብዩ ሲራክ ከሳውድ አረቢያ ያጠናቀረው ዘገባ አለ።

ነብዩ ሲራክ

ክደት አበበ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ