1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኖርዌይ የአንደርስ ብሬቪክ ችሎት

ሰኞ፣ ሚያዝያ 8 2004

በኖርዌ -ኦስሎ ከተማ እና ኡቶያ ደሴት ላይ የ77 ሰዎችን ህይወት የቀጠፈዉ የኖርዌይ ዜጋ ፤አንድረሰ ቤሬግ ብሬቪክ ላይ ዛሬ የፍርድ ሂደት ጀመረ።

https://p.dw.com/p/14ew0
Defendant Norwegian mass killer Anders Behring Breivik (C) gestures as he arrives for his terrorism and murder trial in a courtroom in Oslo April 16, 2012. Breivik who massacred 77 people last summer arrived under heavy armed guard at an Oslo courthouse on Monday, lifting his arm in what he has called a rightist salute as his trial began. Breivik, 33, has admitted setting off a car bomb that killed eight people at government headquarters in Oslo last July, then massacring 69 in a shooting spree at an island summer camp for Labour Party youths. REUTERS/Fabrizio Bensch (NORWAY - Tags: CRIME LAW IMAGE OF THE DAY TOP PICTURE)
ምስል Reuters

የዛሬ 9 ወር ግለሰቡ ለፈጸመዉ ድርጊት በአሸባሪነት ወንጀል ተከሷል። ብሬቪክ የኖርዌይን ከፍተኛ የቅጣት ፍርድ - ማለትም የ21 አመት ጽኑ እስራት ሊፈረድበት እንደሚችል ከወዲሁ እየተነገረ ነዉ። በኖርዌይ ታሪክ ከፍተኛዉ የተባለዉ የዚህ ወንጀል የመጀመርያ ቀን የፍርድ ሂደት እንዴት ዋለ? በኖርዌይ ነዋሪ የሆኑትን የፖለቲካ ተንታኝ ፤ አቶ ዬሱፍ ያሲንን አዜብ ታደሰ አነጋግራቸዋለች።

አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ