1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአሸባሪነት የተከሰሱ ተጠርጣሪዎች ችሎት

ማክሰኞ፣ ጥር 14 2005

በነአቶ አቡበከር አህመድ መዝገብ በአሸባሪነት የተከሰሱ ተጠርጣሪዎችን የምሥክርነት ሂደት ለማድመጥ ዛሬ ያስቻለው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት ሂደቱ በዝግ እንዲታይ ወሰነ።

https://p.dw.com/p/17Pa9
Pedestrians walk past the Federal High Court building in Addis Ababa, Ethiopia Tuesday, Nov. 1, 2011. A witness in a terror trial against two Swedish journalists Johan Persson and Martin Schibbye arrested during a clash with rebels in the Ogaden in the country's restive east in July told the court on Tuesday that the pair planned to "support" a rebel group. The two Swedes pleaded not guilty to charges of terrorism during a preliminary hearing Oct. 20 but admitted to having violated immigration laws. (AP Photo)
ምስል AP

የፍርድ ቤቱን የጥዋት ውሎ የተከታተለው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር እንደዘገበው፡ ፍርድ ቤቱ ይህን ውሳኔ የሰጠው ዓቃቤ ሕግ በምሥክሮቹ ላይ ዛቻ እና ማስፈራሪያ እየደረሰ ነው በማለት ባቀረበው አቤቱታ ምክንያት ነው።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ