1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአዲስ አበባ የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባዔ

ሰኞ፣ ሰኔ 3 2005

በኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን የቅዱስ ሲኖዶስ ለአሥር ቀናት ያካሄደውን ጉባዔ አጠናቀቀ። ጉባዔው በቤተክርስትያኒቱ የሚታየውን ብልሹ አሰራር ማስወገድ ያስችላሉ ባላቸው የመፍትሔ ሀሳቦች ላይ በማትኮር ከመከረ በኋላ አሥራ አንድ ውሳኔዎችን አሳልፎዋል።

https://p.dw.com/p/18nEe
ምስል DW

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ