1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአዲስ አበባ የተካሄደው ሰላማዊ ሰልፍ

ሰኞ፣ ነሐሴ 27 2005

ከየክልሉ የተውጣጡ የአስተዳደር አባላት እና የሃይማኖት ተጠሪዎች ባለፈው ሳምንት ከማክሰኞ እስከ ኀሙስ በአፍሪቃ ሕብረት አዳራሽ ተገኝተው ሀገር አቀፍ ጉባኤ ማካሄዳቸው ይታወሳል።

https://p.dw.com/p/19aNe
Titel: Demo in Addis Ababa Schlagwörter: Addis Abeba, Äthiopien, Mesqel Square Bildbeschreibung: Menschen versammelten sich für religiöse Toleranz in Addis Abeba Mesqel Square Datum: 01.09.2013 Bildrechte : G. Tedla ( DW Korrespondent)
ምስል DW/G. Tedla

የሃይማኖት መቻቻልን በሚመለከት ለትናንት በተጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ላይም በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በመስቀል አደባባይ ተገኝተው ድጋፋቸውን ማሰማታቸውን ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያስረዳል። ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ በሰልፉ እና በጉባኤው ላይ የተሰጡትን ነጥቦች አካቶ አጠር ያለ ዘገባ አድርሶናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ልደት አበበ