1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአፋር በጎርፍ ለተጎዱ የተሰጠ እርዳታ

ሰኞ፣ የካቲት 9 2007

ድርጅቱ እንዳስታወቀው በአካባቢው ለችግር ከተጋለጡት 25 ሺህ ከሚደርሱ ሰዎች በተለይ ሴቶች ሕፃናትና አረጋውያን በዚህ እርዳታ ይበልጥ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ታስቧል።

https://p.dw.com/p/1EcT5
Afar-Region in Äthiopien
ምስል picture-alliance / africamediaonline

በአፋር በጎርፍ ለተጎዱ የተሰጠ እርዳታ
Deutsche Welthunger Hilfe የተባለው የጀርመን በጎ አድራጎት ድርጅት በአፋር ክልል በአኒባራ አካባቢ በቅርቡ በደረሰው የጎርፍ አደጋ ክፉኛ ለተጎዱ ሰዎች አስቸኳይ እርዳታ ለሚውል ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ 400 ሺህ ዩሮ መደበ። በዓለም ረሃብ እንዲወገድ ጥረት የሚያደርገው ይኽው መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት የለገሰው ገንዘብ ለምግብ እርዳታ እንደሚውል የድርጅቱ የአፍሪቃ ቀንድ ተጠሪ ለዶቼቬለ ተናግረዋል። ድርጅቱ እንዳስታወቀው በአካባቢው ለችግር ከተጋለጡት 25 ሺህ ከሚደርሱ ሰዎች በተለይ ሴቶች ሕፃናትና አረጋውያን በዚህ እርዳታ ይበልጥ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ታስቧል። ዝርዝሩን የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ አዘጋጅቶታል ።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ