በአፍጋኒስታን አዲሱ የአሜሪካ እና የኔቶ ጦር ዋና አዛዥ
ዓርብ፣ ሰኔ 25 2002ማስታወቂያ
ትናንት እዚህ ብራስልስ በድርጅቱ ዋና ጽፈት ቤት ተገኝተዉ ለድርጅቱ ምክር ቤት ስለተልኮአቸዉ እና ስለ እቅዳቸዉ ገለጻ አድርገዋል። ጀነራሉ በመግለጫቸዉ ተልኮአቸዉ በአፍጋኒስታን እየተካሄ ያለዉን ዘመቻ ግቡን እንዲመታ ማድረግ መሆኑን ለዚህም ከሁሉም ሃይሎች ጋር በጋራ ለመስራት ከሚደረግ ጥረት ዉጭ ሌላ አዲስ ስልት እንደማይኖር አረጋግጠዋል። በብራስልስ የሚገኘዉ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴ ዝርዝሩን ልኮልናል።
ገበያዉ ንጉሴ፣ አዜብ ታደሰ
ሂሩት መለሰ