1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኢትዮጵያ ምርጫ ላይ ያተኮረው የቫንኮቨሩ ጉባኤ

ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 7 2001

በቫንኮቨር ካናዳ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በኢትዮጵያ በሁለት ሺህ ሁለት ዓመተ ምህረት በሚካሄደው ምርጫ የፓለቲካ ፓርቲዎች ሚና ላይ በቅርቡ ህዝባዊ ጉባኤ አካሂደዋል ።

https://p.dw.com/p/GH0g
ምስል DPA

ለጉባኤው ከቀረቡት ፅሁፎች አንዱ በምርጫው መሳተፉ የሚኖረውን ጠቀሜታ ያመለከተ ሲሆን ሌላ ፅሁፍ ደግሞ በቀጣዩ ምርጫ በመሳተፍ ምንም ለውጥ ማምጣት እንደማይቻል የሚያስረዳ ነበር