በኢትዮጵያ፣ ስለ እስልምና ሃይማኖት ይዞታ ፣ የአንድ ምሁር ገለጣ፣
ሰኞ፣ ጥቅምት 19 2005ማስታወቂያ
ዩናይትድ እስቴትስ ውስጥ በአንድ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም የሚገኙ አንድ ምሁር፤ በሽንግተን ዲ ሲ ለሚገኘው ዘጋቢአችን አበበ ፈለቀ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የሳላፊስት የእስልምና እንቅስቃሴ፤ ፖለቲካዊ አጀንዳ ካላቸው አሸባሪዎች ጋር ሊነጻጸር አይገባውም ። ምሁሩ፣ በአል አህባሽ እንቅሥቃሴ ውስጥ መንግሥት እጁን ለማስገባቱ ፣ በቀጥታ ምንም ዓይነት የሚያረጋግጥ ማስረጃ የለም ማለታቸውም ተጠቅሷል። ለዝርዝሩ፣ አበበ ፈለቀ የላከልንን ዘገባ እናዳምጥ---
አበበ ፈለቀ
ሂሩት መለሰ