1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኢትዮጵያ የውጭ ቀጥተኛ መዋዕለ ንዋይ ፍሰት ተግዳሮቶች

ሰኞ፣ መጋቢት 19 2008

በኢትዮጵያ ቀጥተኛ የመዋዕለ ንዋይ ፍሰት ተግዳሮቶች ላይ አዲስ አበባ ውስጥ በተካሄደ ውይይት ፣ በሃገሪቱ መዋዕለ ንዋያቸውን የሚያፈሱ ሃገራት ውስን በመሆናቸው በዘርፉ እንቅስቃሴ ላይ ተፅእኖ ሊያሳድሩ እንደሚችሉ ባለሞያዎቹ ስጋታቸውን ገልፀዋል።

https://p.dw.com/p/1IKtN
Addis Abeba Äthiopien Bahn Straßenbahn Haltestelle
ምስል picture-alliance/dpaMarthe van der Wolf


በኢትዮጵያ በውጭ ቀጥተኛ መዋዕለ ንዋይ ፍሰት የሚሳተፉ ሃገራት ውስንነት አስጊ መሆኑን የምጣኔ ሃብት ባለሞያዎች አሳሰቡ ። በኢትዮጵያ ቀጥተኛ የመዋዕለ ንዋይ ፍሰት ተግዳሮቶች ላይ አዲስ አበባ ውስጥ በተካሄደ ውይይት ፣ በሃገሪቱ መዋዕለ ንዋያቸውን የሚያፈሱ ሃገራት ውስን በመሆናቸው በዘርፉ እንቅስቃሴ ላይ ተፅእኖ ሊያሳድሩ እንደሚችሉ ባለሞያዎቹ ስጋታቸውን ገልፀዋል ። ምንም እንኳን የመዋዕለ ንዋይ ፍሰቱ ከቀድሞው አሁን እያደገ ቢሄድም ሊያዘናጋ የሚገባ አለመሆኑንም ባለሞያዎች አሳስበዋል ። ውይይቱን የተከታተለው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝሩን ልኮልናል ።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ