በወላይታ የመድረክ እጩ ተወዳዳሪ ራሳቸውን ያገለሉበት አካራካሪ ሁኔታ 5 ሚያዝያ 2007ሰኞ፣ ሚያዝያ 5 2007በደቡብ ኢትዮጵያ መስተዳድር በወላይታ አካባቢ በቦሎሱ ሱሬ ወረዳ፤ ጠቅላይ ሚንስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝን የሚፎካከሩት የመድረክ እጩ ተወዳዳሪ፣ በጫናም ይሁን በምልጃ ወይም በሽንገላ ራሳቸውን ከውድድሩ ሳያገሉ እንዳልቀሩ ተነገረ። እጩ ተወዳዳሪው ግንhttps://p.dw.com/p/1F7Fsማስታወቂያ ፣ ከፖለቲካ እንቅሥቃሴዊዎች ራሴን ን ለማግለል ውሳኔ ላይ የደረስሁ በራሴ የግል ምክንያት ነው ማለታቸው ተጠቅሷል። የምርጫ ቦርድ በበኩሉ፤ እጩ ተወዳዳሪዎች፤ ራሳቸውን የሚያገልሉበት የጊዜ ሰሌዳ አልፏል።ጉዳዩ ተቀባይነት የለውም ይላል። ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር--- ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ተክሌ የኋላ አርያም ተክሌ