1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በውጭ ሰዎች ላይ ጥላቻና ግድያ በኢጣልያ፣

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 5 2004

በመሃል ኢጣልያ ፣ ቶስካና በተሰኘው ክፍለ ሀገር በአገሬው አጠራር «ፊሬንዜ» በምትሰኘው ማለት በፍሎሬንስ ከተማ የ 2 ሴኔጋላውያን መገደል ከማስደንገጡና ከማሳዘኑ ባሻገር ፤ ማኅበረሰቡ በውጭ ተወላጆች ላይ ጥላቻ አለው ? የለውም?

https://p.dw.com/p/13TkM
በውጭ ሰዎች ላይ ጥላቻና ግድያ በኢጣልያ፣ምስል dapd

 በማነጋገር ላይ ነው። በየጊዜው የጥላቻ ሰለባዎች መሆናቸው ከሚነገርላቸው መካከል፣ አፍሪቃውያንና  በመሃል አውሮፓ ሲንቲ-ሮማ የሚሰኙት፣  ጂፕሲስ(ጂፕሲዎች) ይገኙበታል።የፊሬንዜው ግድያ ከምን የመነጨ ነው፤ በአክራሪ የፖለቲካ ድርጅቶች የተጋፋፋ ወይስ በተናጠል በዘረኛ ግለሰብ የተፈጸመ  ድርጊት ነው?

 ተኽለዝጊ ገ/የሱስ

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ