1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በየመን የተጠለፉ የውጭ ዜጎች የገጠማቸው አሳዛኝ ዕጣ፣

ማክሰኞ፣ ሰኔ 9 2001

በየመን ስለተጠለፉት የውጭ አገር ዜጎች ፣ ብዙ የዜና ምንጮች ፣ የጀርመን ዜግነት ያላቸው 2 ሴቶችና አንዲት ደቡብ ኮሪያዊት መገደላቸውን የገለጹ ሲሆን ፣

https://p.dw.com/p/IBs7
ምስል AP

ይኸው ዜና ተዓማኒነት ያለው መሆኑን የጀርመንና የኮሪያ ውጭ ጉዳይ ሚንስቴሮች አረጋግጠዋል።ሌሎቹ ጠላፊዎች ግን ፣ በምን ሁኔታ ላይ እንዳሉ እስካሁን ማረጋገጥ አልተቻለም።

ዩርገን ስታያክ/ልደት አበበ/አርያም ተክሌ