1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በየመን ጦርነትና አጠያያቂው የኤርትራ ተሳትፎ

ረቡዕ፣ ኅዳር 22 2008

በተመድ የጸጥታ ጥበቃ ምክር ቤት የሶማሊያና ኤርትራ ጉዳይ ተመልካች ኮሚቴ ባለፈው ጥቅምት ወር ባወጣው ዘገባ ኤርትራ በየመን እየተካሄደ ባለው ጦርነት ለሳኡዲ መራሹ የአረብ ጦር የባህርና የአየር ክልሏን መፍቀዷን ገልጾ ነበር።

https://p.dw.com/p/1HG2d
Jemen Zerstörte Regierungsgebäude in der Stadt Zindschibar nach Kämpfen
ምስል Getty Images/AFP/M. Huwais

[No title]



ቢያንስ 400 የሚሆኑ ወታደሮቿን በጦርነቱ ለማሳተፍ ወደ የመን ሳትልክ እንዳልቀርችም በተጨማሪ አስታውቋል። የተመድ የሶማሊያና ኤርትራ ጉዳይ ተመልካች ኮሚቴ ኤርትራ ከሳኡዲ ጋር የጀመረችው ወታደራዊ ትብብር የጸጥታው ምክር ቤት የጦር መሳሪያ ማእቀብ የጣሰ ስለመሆን አለመሆኑ እያጣራ ይገኛል።

ናትናኤል ወልዴ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ