1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በይግባኝ ፤ ፍትኅ ያገኘው አፍጋናዊው ስደተኛ፣

ማክሰኞ፣ ጥር 17 2003

ባለፈው ዓርብ ፣ በአሽትርስቡርክ ከተማ ያስቻለው የአውሮፓ ኅብረት የሰብአዊ መብት ፍርድ ቤት፣ ቤልጅግና ግሪክ በአንድ አፍጋናዊ ስደተኛ ላይ የፈጸሙት ድርጊት

https://p.dw.com/p/QvNp
የአውሮፓ የሰብአዊ መብት ጉዳዮች ተመልካች ፍርድ ቤት፣ምስል DW/ Daphne Grathwohl

ህገ-ወጥና የሰብአዊ መብቶችን ድንጋጌ የሚጥስ ነው በማለት የጥፋተኛነት ብያኔ አስተላልፎባቸዋል። ፍ/ቤቱ፣ ይህን ውሳኔ ያስተላለፈው፤ ስደተኛው ባቀረበው የአቤቱሻ ክስ መሠረት፤ ጉዳዩን ከኅብረቱ የሰብአዊ መብትና ከመንግሥታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ድንጋጌዎች አንጻር በመመርመር እንደሆነ ተገልጿል።

ገበያው ንጉሤ

ሸዋዬ ለገሠ