1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በዳውሮ ዞን የተጨማሪ ወረዳ ጥያቄ

ሐሙስ፣ የካቲት 13 2006

በደቤብ ኢትዮጵያ ዳውሮ ዞን የዲሳ እና ዙሪያው አካባቢ ኗሪዎች የወረዳ መስተዳድር እንዲመሰረትላቸው እየጠየቁ ነው። የመንግስት ባለስልጣናት ግን አካባቢው ለወረዳ መስተዳድር መሰረታዊ መመዘኛዎችን ኣያሟላም እያሉ ነው። በዚሁ ምክኒያት ተቃውሞ ያሰሙ

https://p.dw.com/p/1BD1r
ምስል JENNY VAUGHAN/AFP/GettyImages

ወገኖች እየታሰሩ ነው ተብሏል።
የአካባቢው ባለስልጣናት በበኩላቸው በዚህ ምክኒያት የታሰረ ሰው የለም ይላሉ።

ጃፈር ዓሊ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ