1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በ800ሜትር የሞስኮ ኦሎምፒክ ድል

ረቡዕ፣ ነሐሴ 8 2005

የሞስኮዉ ሉዙኒኪ ኦሎምፒክ ስታዲዮም ከ33ዓመታት የሻምበል ምሩጽ ይፍጠር ድርብ ድልና ከሻምበል እሸቱ ቱራ አስደናቂ ዉጤት በኋላ ትናንት ማምሻዉን በመካከለኛ ርቀት ሩጫ ታሪክ ተሠራበት ትላለች ሞስኮ የምትገኘዉ ዘጋቢያችን ሃይማኖት ጥሩነህ።

https://p.dw.com/p/19Q4y
ምስል Getty Images

ትናንት በወንዶች የ800 ሜትር የሩጫ ዉድድር መሐመድ አማን ወርቅ ሲያጠልቅ ለሀገሩም ታሪክ ማስመዝገቡ ተገልጿል። በአፍሪቃ ታዳጊዎች ሻምፒዮና ሞሪሺየስ ላይ ድሉን አንድ ያለዉ መሐመድ በወጣቶች ኦሎምፒክና በዓለም የቤት ዉስጥ ሻምፕዮና አሸናፊ በመሆን ከዚህ በፊት ሀገሩን አኩርቷል። ከአጭር ርቀቱ ሩጫ በተጨማሪም ኢትዮጵያዉያን አትሌቶች ትናንት በ3000 መሰናክልም ታሪክ ማስመዝገቡ ተሳክቶላቸዋል። ሃይማኖት ዝርዝሩን ልካልናለች።

Leichtathletik WM 2013 Moskau Sofia Assefa
ሶፊያ አሠፋምስል DW/H.Tiruneh

ሃይማኖት ጥሩነህ

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ