1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ቢቢሲ ባንድ ኤይድን ይቅርታ መጠየቁ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 25 2003

ባንድ ኤይድ የተባለው የዕርዳታ ድርጅት ለ 1977 ቱ የኢትዮጵያ ረሀብ መርጃ ያሰባሰበው በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ በህዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ ለጦር መሣሪያ መግዣ ውሏል ሲል የብሪታኒያ ዜና መሰራጫ ኮርፖሬሽን ቢቢሲ ባለፈው ዓመት ላሰራጨው ዘገባ ዛሬ ይቅርታ ጠየቀ ።

https://p.dw.com/p/PyXM
ቦብ ጌልዶፍምስል AP

ቢቢሲ ዛሬ ባወጣው መግለጫ በዘገባው ምክንያት ስለ ድርጅቱ የተሳሳተ ግንዛቤ በመፈጠሩ ጥፋተኛ መሆኑን አስታውቋል ። የህዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ የቀድሞው ከፍተኛ የአመራር አባልና በወቅቱ የድርጅቱ ወታደራዊ ክፍል ሀላፊ የነበሩት ዶክተር አረጋዊ በርሄ የቢቢሲ ይቅርታ አስገራሚ ነው ይላሉ ።

ሂሩት መለሰ

ነጋሽ መሐመድ