1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ባህላዊ የገና በአል አከባበር

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 26 2004

በአገራችን የገና በአል የበአላት ሁሉ በኩር ትልቅ የምስራች ያለበት በአል በመባል በደማቅ ይከበራል። በባህላችን በገና በአል እንደ አቅማችን ዳቦ ደፍተን ጠላ ጠምቀን ንጹህ ለብሰን የገናን በአል ከቤተሰብ ተሰባስበን እናከብራለን።

https://p.dw.com/p/13egr
ምስል picture-alliance/ dpa

ጀርመናዉያን የዛሬ ሁለት ሳምንት ግድም በደማቅ ያከበሩት የገና በአል፣ ኢትዮጵያዉያን ባልንጀሮቻቸዉ ለገናን በአል ጋብዘዋቸዉ ካከበሩ የገናን በአል ለሁለተኛ ግዜ ከኢትዮጽያን ጋር እልላከበሩ በመግለጽ ስለ ኢትዮጽያ ባህል ያወሳሉ። እንደ አገራችን እዚህ በጀርመን እንስራ ሳይኖር ቀርቶ ለገና በአል የተጠመቀ ጠላ ባይጠጣም፤ ዳቦ ዶሮ በኢትዮጽያዊ ባህል ተጠምቆ እና ተሰርቶ በደማቅ ይከበራል። በኢትዮጵያ አብያተ-ክርስትያናትም እንዲሁ በአሉን በማስመልከት የቅዳሴ ስርአት ይኖራል፤ በኢትዮጵያ አርባ ቀን ተጽሞ ገና ወይም ልደተ ክርስቶስ ሲከበ የአከባበሩ ሁኔታ እንደ አካባቢዉ የተለያየ መሆኑን መላከ ምክር ከፍያለዉ መራኒ እና አቶ አበረ አዳሙ ይነግሩናል። ሙሉዉን ቅንብር ያድምጡ!


አዜብ ታደሰ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ