1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ብርድ ልብስ ለጎደና ተዳዳሪዎች

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 16 2005

በፌስ ቡክ የከፈተችዉን ዘመቻ «አንድ ብርድ ልብስ ለአንድ ጎዳና አዳሪ» በሚል ሥም ሰይማዋለች።ከያዘለት ለአዲስ አበባ የጎዳ አዳሪዎች አምስት ሺሕ ብርድ ልብስ ለመሰብሰብ ነዉ ዕቅዷ

https://p.dw.com/p/19DHD
Eine mittelalterlich anmutende Straßenszene in Harar. Auch in Äthiopien sind es die Frauen, die Brennholz sammeln und Wasser schleppen.
ምስል Peter Zimmermann

የዘንድሮዉ የኢትዮጵያ ክረምት ክፉኛ ያቆረምዳል አሉ።በተለይ መሸትሸት ሲል የሚኖሩበት እንደሚሉት አያድርስ ነዉ።እቤታችን ሆነን እንዲሕ የበረደን ትላለች ወጣትዋ ጋዜጠኛ በረንዳ አዳሪዎችስ? መልስ አልጠበቀችም።ታዉቀዋለች።እና ለኒያ ግፉዓን የሚሰጥ ብርድልብስ ለማሰባሰብ ዘመቻ ጀመረች።በፌስ ቡክ የከፈተችዉን ዘመቻ «አንድ ብርድ ልብስ ለአንድ ጎዳና አዳሪ» በሚል ሥም ሰይማዋለች።ከያዘለት ለአዲስ አበባ የጎዳ አዳሪዎች አምስት ሺሕ ብርድ ልብስ ለመሰብሰብ ነዉ ዕቅዷ።ዕቅዷ ግብ መታም ሳተ-ጀምራዋለች።የሕዝቡን ምላሽ «አስደሳች» ትለዋለች።ዩሐንስ ገብረ እግዚአብሔር አነጋግሯታል።

ዩሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ