1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

«ብሮት ፍዩር ዲ ቬልት» እና የልማት ርዳታ

ሐሙስ፣ ነሐሴ 7 2007

ወደ 60 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ሀገራቸውን ጥለው እየሸሹ ስለሆነ ዓለም አሳሳቢ ደረጃ ላይ ትገኛለች ሲሉ የጀርመኑ በጎ አድራጎት ድርጅት ሚዜሪዮ ኃላፊ ፒርሚን ሽፒግል ትናንት ድርጅታቸው በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተናግረዋል።

https://p.dw.com/p/1GFHM
Misereor-Chef Pirmin Spiegel
ምስል picture-alliance/dpa/H. Kaiser

[No title]

በተለይ የበለፀጉ ሀገራት የአናኗር ዘይቤያቸውን መቀየር እና ድሆችን በመበዝበዝ መኖር ማቆም አለባቸው ሲሉ ተደምጠዋል። የጀርመን ሁለት በጎ አድራጊ ድርጅቶች የሰጡትን ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ይልማ ኃይለ ሚካኤል ከበርሊን እንደሚከተለው አጠናቅሮታል።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

ልደት አበበ

አርያም ተክሌ