ተፈላጊው ጤፍና ንትርኩ
ረቡዕ፣ ኅዳር 26 2005ማስታወቂያ
መንግሥት፤ የምርምር ባለሙያዎቿና ህዝብዋ ተገቢውን ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባ በመነገር ላይ ነው።
በኢትዮጵያ ደጋ፤ ወይና ደጋና ቆላ የሚበቅለው በአመዛኙም የህዝቡ መደበኛ ምግብ የሆነው ጤፍ፤ ከጊዜ ወደ ጊዜ ትኩረት እያገኘ መምጣቱ የሚታበል አይደለም። ከዚሁ ጋር ተያይዞም ከአንድ የውጭ ኩባንያ ጋር ትብብርና ጥቅምን በተመለከተ ያጋጠመ ችግር አለ ። የዛሬው ሳይንስና ኅብረተሰብ የሚያተኩርበት ጉዳይ ነው።
ተክሌ የኋላ
ሸዋዬ ለገሰ